ምክርና ጥቆማ ለፌደራል ፖሊስ፤ የጅምላ ፍተሻ ሕዝብን ማሸበር ነው፤

በትላንትናው የመንግስት ዜና እወጃ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነሩ በሰጡት መግለጫ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ማህበራዊ ድህረ-ገጾችን በመጠቀም ለአመጽ ቅስቀሳ የሚያደርኩ አካላትን አድኖ ለመያዝ የተጠናከረ የጅምላ ፍተሻና የእጅ ስልክ ብርበራ እንደሚያደርግ ዛቻና ማስፈራሪያዎች የተቀላቀለበት መግለጫ ሰጥቷል። በመጀመሪያ ይህ ዜጎችን በየመንገዱ ድንገት አስገድዶ…