በድንጋይና በካቴና

የዛሬዪቱ ጥንታዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ሰሞኑን የአቶ ስብሃት ነጋ ፎቶግራፍ በማኅበራዊ ሚድያ ተለቅቆ መነጋገሪያ ሆኗል።ፎቶአቸው እውነተኛ ማንነታችንን ያሳየን ይሆን? የፍትህ አምላክና የሕግ የበላይነት ጨርሶ እንዳልጠፉ ያስታውሰን ይሆን? ሰዎች ስንባል ከንቱነት የሚያጅበን ፍጡራን ነን።የህወሓት መሥራች አቶ ስብሃት እርጅናቸው በዚህ ይቋጫል ብሎ ያሰበ…