All Stories

ልጆቻችንን ምን እየመገብን ነው?

በፉብሪካ ሂደት ያለፉ እና ይዘታቸው ከመጠን በላይ የተቀየሩ ምግቦች (ultra-processed foods)በልጆች ላይ ከልክ ያለፈ የሰውነት ውፍረት እያስከተሉ ነውን? ሱስ የማስያዝ ችሎታስ አላቸውን? ዶ/ር ክሪስ ቫን ቱልከን በገዛ ራሳቸው ላይ ሙከራ በማድረግ ያዪት ውጤት ሳይንቲስቶችን እንኳን ያስደነገጠ ሆኗል፡፡ በመላው ዓለም ፣…
Peter Abrahams and his Ethiopian identity

Peter Abrahams (1919-2017), a South African-born writer of international reputation penned powerful works about the injustices of apartheid and institutionalized system of racial oppression. His early work Mine Boy (1946) was the first to depict “the dehumanizing effect of racism…
ቀዳሚ ምኞቱ

ቀዳሚ ምኞቱ አራሽ መሆን ነበር። በወቅቱ መሬት ለባላባት እንጂ ላራሽ ስላልነበረ የቀለም ትምህርቱ ላይ ተጋ። ጊዜው ሲደርስ እርሻ ኮሌጅ ገብቶ ተመረቀ። ቤተሰብ ሲል፣ ሹመትና ዝውውር ሲል፣ አለቃ ሲጠምበት፣ ከተማ ለከተማ፣ ሚኒስቴር መ/ቤት ለሚኒስቴር መ/ቤት ሲንፏቀቅ፣ ከዚያ ለኮርስ ውጭ አገር፣ ልጅ…
Growing up Ethiopian and German

Born to an Ethiopian mother and a German father, Tigist Selam enjoyed the diverse experience of growing up in Nigeria, Argentina, and foremost Germany. In an article featured in the book “One Drop: Shifting the Lens on Race“, Tigist explores…
የሠከረ መርከብ

አርትዩር ረምቦ በፈዛዛ ወንዞች ላይ ወደታች ስናኝየመርከብ ሳቢዎቹ አመራር እንዳቋረጠ ተሰማኝጫጫተኞቹ ቀይ ሕንዶች የለበሱትን ገፈውከቀለም ቅብ ግንድ ላይ እንደ ኢላማ አስደግፈውአንድ ባንድ ለቀሟቸው። የቤልጅክ ስንዴ የእንግሊዝ ጥጥ የተጫኑ መርከቦችሲጓዙ በአጠገቤ ሁሉንም አየኃቸው በቸልታየሳቢዎቹ ጭብጨባ አክትሞ ሲበርድ የቀያዮቹ ዋካታጅረቶቹ አወረዱኝ ወደምፈልገው…
ኢትዮጵያዊነትና ጀርመናዊነት

ከኢትዮጵያዊት እናቷና ከጀርመናዊ አባቷ የተወለደች ትዕግስት ሰላም ያደገችው በተለያዩ ሀገራት ማለትም በናይጄሪያ፣ በአርጀንቲናና በዋነኝነት በጀርመን ነው፡፡ One Drop: Shifting the Lens on Race (አንዲት ጠብታ፣ ዘርን በተለየ ምልከታ) የሚል ርእስ ባለው መጽሐፍ ውስጥ ጽሑፎች ካበረከቱት አንዷ ናት፡፡ መጽሐፉ የዘር ክፍፍሎችን…
በኢትዮጲያ የሸክላ ሙዚቃ ሕትመት የጀመሩት ባለሙያ -አምሀ እሸቴ

በሀገራችን በግለሰብ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ የሸክላ ሕትመትን የጀመሩትና ለሙዚቃችን ታላቅ አስተዋዕዖ ያደረጉት አቶ አምሀ እሸቴ በ 74 አመታቸው አርፈዋል። በሀገራችን የመንግስት የሙዚቃ ባንዶች ብቻ በነበሩት እና ከሀገር ፍቅር ማህበር ውጪ ሙዚቃን ማሳተም በማይፈቀድበት በግለሰብ ተነሳሽነት ሙዚቃን ለማሳተም የደፈሩት አቶ አምሀ…
የከረመ ፈረስ

በማር መጥተውባት፣ መሯት። ንቢት ንዴት አሳብዷት ቀፎዋን ጥላ ቱር አለች። በመስኮት ገብታ የአቶቡሱን ሾፌር አፍንጫው ላይ ነደፈችው። ሾፌር አፍንጫው ከምኔው ረዛዝሞ ዐይኑን ሲያጥበረብረው። መርዙ እ ንደ እልህ እንደ ቂም እንደ ጥላቻ እንደ አጋንንት ሳቅ ተሠራጭቶ እንደ እብድ እንደ ሰካራም ሲያደርገው።…
Abiy’s Achilles’ Heel

Nation-building is the process by which peoples with diverse origins, histories, languages, and cultures and living under one political rule develop over time common interests, goals, and values that are sufficient enough to make them want to continue to live…
Mary Tadesse, My Life My Ethiopia

Mary Tadesse’s autobiography weaves together the personal, the professional, and the political bringing to life and providing rare insights into the multiple dramatic events spanning much of the twentieth century in Ethiopia. This candid account, which draws on the diaries…