የደንገጡርዋ ወግ

ካናዳዊቷ ማርጋሬት አትውድ በ1985 ያሳተመችው ልብ ወለድ መፅሐፍ ከገሀዱ ዓለም ፓለቲካ የተቀዳ ቢሆንም ከመቼውም ጊዜ ይልቅ የዛሬውን ዘመንን የሚተነብይ መፅሐፍ ነው። ባለሰፊ ክዳን ኮፊያና ቀይ ካባ በአእምሮችን የሚከሰትልን አንድ ነገር የሴቶች ጭቆና ነው። ይህንን ምስል በነፍሳችን እንዲታተም ያደረገው ማርጋሬት አትውድ…