All Stories

To Uanna’s House – turn right at Arat Kilo

By Steven Uanna My Childhood in Addis Ababa 1958 – 1961 The year was 1958. I was four years old and living outside of Washington DC in Springfield Forest, Virginia. That’s across Franconia Road from Robert E. Lee High School.…
ኑዛዜው ጥያቄ ነው

ፕሮፌሰር መስፍን “ኑዛዜ” በተሰኘ ግጥም ያልተጠበቀ ጥያቄ ትተውልን አልፈዋል። ኑዛዜአቸውን ይፋ ያደረጉት ሰኔ 2005 ዓ.ም. በ “የሚወለዱበት… መሬት” ጽሑፋቸው ነው። “በራሴ በኩል አውጥቼ አውርጄ ውሳኔ ላይ ከደረስሁ ቆይቻለሁ፤ መቀበር አልፈልግም… ለህልፈት ስበቃ የሬሳን ፈቃድ የሚፈጽም ከተገኘ… አቃጥሉልኝ ሬሣዬን..” ብለዋል። ኑዛዜአቸው…
የኢትዮጲያ መንግስት፥ ለምዕራባውያን ምግብ አምራቾች በሩን መክፈቱ የሚያመጣው አደጋ

እስከ ቅርብ አመታት ድረስ፥ የኢትዮጲያዊያን አመጋገብ፥ ጥሩ የሚባል ነበር። በሀገር ውስጥ ከሚመረቱ የምርት ውጤቶች የሚዘጋጁ የምግብ አይነቶች፥ ለሰውነት እና ለጤና ተስማሚ የሚባሉ ነበሩ። ለዚህም ነበር አገሪቷ በበአንዳንዶች ዘንድ Organic Ethiopia የምትባለው።አሁን ግን በሚያሳዝን ሁኔታ፥ በዘመናዊነት ስም የኢትዮጲያ ምግብ  በተለይ በከተሞች…
ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርም በተወለዱ በ91 ዓመታቸው አርፈዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሞት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ “የሐሳብ ልዕልና ምልክት፤ የሰላማዊ ትግል አርአያ፣ ላመኑበት ነገር እስከ መጨረሻቸው ሞጋች፣ ላመኑበት እውነት ብቻ የሚቆሙት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም በማረፋቸው…