All Stories

Ethiopia cases top 7,000, death toll at 124

Country reports 147 new cases, four fatalities over past 24 hours The number of coronavirus cases in Ethiopia crossed 7,000 and the death toll reached 124 on Thursday. The  Federal Ministry of Health (FMoH) reported 147 new cases, which brought…
አንቺን ሲልሽ ሲልሽ… እንዳይሆን የመንግስት ነገር፤

ሰውየው አጥብቆ የሚፈልጋትን የልብ ወዳጁን እሱ በፈለጋት ጊዜ ፈልጎም አያገኛትም፤ እሷ በፈለገችው ጊዜ ደግሞ ድንገት ከች ትላለች። በዚህ የተበሳጨው አፍቃሪ ታዲያ እንዲ ብሎ ገጠመ ይባላል፤ አንቺን ሲልሽ ሲልሽ ትመጫለሽ በእግርሽ፣ እኔን ሲለኝ ሲለኝ የትም አላገኝሽ።በአገሪቱ የሕግ የበላይነት ከጠፋ ከሁለት አመታት…
“የመንግሥት አካሄድ ወደለየለት አምባገነንነት እንዳያመራን እና ከዴሞክራሲ የበለጠ እንዳያርቀንም ያስፈራል።”

ኢስሃቅ እሸቱ ከአርቲስት እና ታጋይ ሃጫሉ ሁንዴሳ በግፍ መገደል በኋላ አገራችን ያለችበት ሁኔታ እጅግ ያሳስባል። ውጥረቱ እጅግ ያስፈራል። በዚህ መካከል በተፈጠረው ቁጣ እና ቀውስ እየሞቱ እና እየተገደሉ ያሉ ንጹሃን ሞት ከምንም በላይ ልብ ይሰብራል። እንዲህ ዓይነት ሕዝባዊ ቁጣ ሲቀሰቀስ መንግሥት…
የኦሮሞ ፌራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) የፓርቲዬ ከፍተኛ አመራሮች መታሰራቸው አሳስቦኛል አለ

ከድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ የቀበር አፈጻጸም ሁኔታና ከአንድ የጸጥታ አባል መገደል ጋር በተያያዘ ፖሊስ ከሌሎች ሰዎች ጋር አስሯቸዋል የተባሉት የኦሮሞ ፌደራሊስ ኮንግረስ (ኦፌኮ) አባላት ማዕከላዊ ውስጥ እንደሚገኝ ፓርቲያቸው ገለጸ። “የፓርቲያችን አባላት የሆኑት አቶ በቀለ ገርባ፣ አቶ ጃዋር መሐመድ እና አቶ ሐምዛ…