“Medicine” a poem by Kebedech Tekleab

Kebedech Tekleab is an Ethiopian painter, sculptor, and poet based in New York. She was born and raised in Addis Ababa and because of her militant student activities during the period of Derg, she was forced to flee her country in…
ሐዘንሽ አመመኝ- ደበበ ሰይፉ

ውል አልነበረንም የፍቅር ቀጠሮቃልም አላኖርንም በወግ ተቀምሮ፤እኔ አንቺን እንዳላይአንቺ እኔን እንዳታይ አምባችን ተቃጽሮዕጣችን ተካሮ፤ቀለምሽ ከዐይኔ አሻራሽ ከጣቴ ባይጠፋ ተማትሮ(እትብት እምብርት ሁኖ እንዲኖር ደድሮ) ይኸው አካሄደን በድንገት ዘንድሮ። የገጽሽ ብርሃን ቢጠይም ፀዳሉ ድምፅሽ ቢቀጥንብኝ ቢሠልብኝ ቃሉወዘናሽ ቢማስን ዛሬ ያለውሉበእጆችሽ ጨበጠኝ ሐዘንሽ…