A Child’s Book of Death and Dying

By Abraham Verghese Abraham Verghese was born and raised in Addis Ababa to Indian parents who worked as teachers. He began his medical training in Addis Ababa and he completed his training at Madras Medical College, the year Emperor Haile…
14 killed in attacks targeting Amharas

Fourteen civilians were killed in an attack Monday in Guba woreda of Benishangul-Gumuz region, Amhara regional state’s director of communications said Wednesday. Organized groups armed with guns killed the civilians based on their ethnicity in the Gabu district of Benishangul-Gumuz…
በር ያስገባል በር ያስወጣል፤      ወዴት ያስገባል ወዴት ያስወጣል

በር መሸጋገሪያ ነው፤ ከአዲስ ወደ አሮጌ መሻገሪያ፤ ከአሮጌ ወደ አዲስ መሻገሪያ። ከሞት ወደ ሕይወት። ከሠፈር ወደ ሌላ ሠፈር። ከዛሬ ወደ ነገ። ከሹመት ወደ ሽረት፤ ከሽረት ወደ ሹመት። ሽግግሩ አንዳንዴ በምርጫ ነው፣ አንዳንዴ ያለምርጫ። መወለድና ሞት በምርጫ ነው? ተሻግሮ ከበር ወዲያ…
“ያን ጊዜ በውስጥ ሱሪና በጡት መያዣ፥ በባዶ እግር ነበር የሚደነሰው።”ሜሪ አርምዴ

በ 40ዎቹ ና በ 50ዎቹ ዘመናዊ ሙዚቃ፣ ፉሽን ና የምሽት ህይወት አዲስ አበባ ውስጥ በተለይ አራዳ አካባቢ ሲያብብ፥ ከዚያ ጋር ተያይዞ ስማቸው በዋናነት ይጠቀሱ ከነበሩት መካከል ሜሪ አርምዴ አንዷ ነበረች። በወቅቱ የገነነ ስም ቢኖራትም፥ ስለእርሷ የተፃፉ ብዙ መረጃ ማግኘት አዳጋች…
Ethiopia passes 10,000 coronavirus cases

Death toll rises to 170 The number of people confirmed to have the coronavirus in Ethiopia has passed 10,000 while the number of total cases registered over the last twenty-four hours is 704. The country has now 10, 207 confirmed…
ከኮቪድ ጋር በተያያዘ በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያኖች ላይ እየደረሰ ያለው እንግልት

የሠላሳ ዓመት ጕልማሳው የሆነው አቶ ተመስገን ሃንኮሬ፥ በደቡብ አፍሪካ በምትገኘው በካርስዴል ከተማ ነዋሪ ነው። ወደ ደቡብ አፍሪካ ከመጣ ሰባት አመት የሆነው ሲሆን ከባዶ ተነስቶ ባደረገው ከፍተኛ ጥረት የራሱን ሱቅ አቋቊሞ የሚተዳደር ነው። አቶ ተመስገን ገና ትዳር ያልያዘ  ቢሆንም ፥ ከሱቁ…